ሁለት መቶ አስራ ዘጠኝ (219) ሰዎች ወደ እግዚአብሔር መንግስት ተጨመሩ
“ መከሩስ ብዙ ነው፥…..” ሉቃስ 10፡2 የቀደሙ የዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች፣ ለተመደቡበት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ራሳቸውን የክርስቶስ መልእክተኛ አድርገው ይቆጥሩ እንደነበር የጽሑፍ መረጃዎች ይናገራሉ፡፡ ለህትመት እየተዘጋጀ ያለው የኢቫሱ የታሪክ ሰነድም…
“ መከሩስ ብዙ ነው፥…..” ሉቃስ 10፡2 የቀደሙ የዩኒቨርሲቲ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች፣ ለተመደቡበት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ራሳቸውን የክርስቶስ መልእክተኛ አድርገው ይቆጥሩ እንደነበር የጽሑፍ መረጃዎች ይናገራሉ፡፡ ለህትመት እየተዘጋጀ ያለው የኢቫሱ የታሪክ ሰነድም…
“መከሩስ ብዙ ነው፥ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤ እንግዴህ የመከሩን ጌታ ለመከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት።” ሉቃስ 10፡2 በጥቅምት ወር በሀገር አቀፍ ደረጃ በአስራ አምስት ካምፓሶች ውስጥ አርባ አንድ ሰዎች ጌታን ተቀብለዋል፡፡…
The former General Secretary of EvaSUE, Zelalem Abebe has been appointed as IFES-EPSA Regional Secretary. It is known that Zelalem served EvaSUE for 16 years including his term as General…
በየካቲት 2009 ዓ.ም የተጀመረው የኢቫሱን የቀጣይ አምስት አመታት ስልታዊ ዕቅድ የመንደፍ ስራ ወደ ቀጣይ ምዕራፍ ተሸጋግሯል፡፡ ባሣለፍነው ቅዳሜ ጥቅምት 11/2010 ዓ.ም በሠንዳፋ የልጆች ዕድገት ስልጠና እና ምርምር ማዕከል ከተማሪዎች፣ ከምሩቃን፣…
ባለፉት ሶስት አመታት፣ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር(ኢቫሱ) ተግቶ እየሰራ እንዲሁም እመርታ እያሳየ ካለባቸው የትኩርት አቅጣጫዎች መሀከል የሙሉ ጊዜ አገልጋዮችን በማብዛት፣ በእያንዳንዱ ካምፓስ የወንጌላውያን ተማሪዎችን ማገልገል አንዱ ነው፡፡ በዚሁም መሰረት…
የ2010 ዓ.ም የመጀመርያው የኢትዮጵያ ወንጌላውያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር (ኢቫሱ) የሙሉ ጊዜ አገልጋዮቹን አቅም የሚያጎለብትበት ስልጠና ተካሔደ፡፡ ስልጠናው በቅርቡ ለዚሁ አላማ በለገጣፎ አካባቢ በተከራየው የስልጠና ማዕከል ውስጥ ለአስራ ሁለት ቀናት ማለትም…
ወንጌል ምንድነው? ወንጌል ለሰው ልጆች ሁሉ የሆነ መልካም የምሥራች ነው፡፡ የንስሐ፣ የመፍትሄ፣ የሰላም፣ የደኅንነት፣ የእርቅ፣ ከፍርድ የመዳን አዋጅ ነው፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር መንግስት አዋጅ የሆነውን ወንጌል አስቀድ እንደሰበከ መጽሐፍ ቅዱስ…
Reflection on the 2017 Annual Leadership Summit He said to them: “It is not for you to know the times or dates the Father has set by his own authority.…
በኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር (ኢቫሱ)፣ የሚዘጋጀው ዓመታዊው የዩኒቨርሲቲና ኮሌጅ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረቶች፣ የመሪዎች ጉባኤ ደብረዘይት በሚገኘው የመሠረተ ክርስቶስ ኮሌጅ ለስድስት ቀናት ሲካሄድ እንደነበረ የሚታወስ ሲሆን ቅዳሜ ማታ…
በኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር ( ኢቫሱ)፣ የሚዘጋጀው ዓመታዊው የዩኒቨርሲቲና ኮሌጅ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረቶች፣ የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ይጀመራል፡፡ ብሔራዊ ጉባኤው፣ ከ አንድ መቶ ሃምሣ ስምንት (158) የመንግስትና…