ወንጌል አድራሹ ሰው…

ወንጌል አድራሹ ሰው፣ መልእክቱን ለማድረስ… የወንጌል የምሥራች የሰውን የዘላለም እጣ ፈንታ የሚወስን ታላቅ መልእክት ነው፡፡  ይሄን ለዘላለም ድኅነት የሆነውን የምሥራች ሊሰሙት የተገባቸው ደግሞ የሰው ልጆች ሁሉ ናቸው፡፡ የምሥራቹ አዋጅ የሚታወጅበት…