ዓመታዊ የወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረት መሪዎች ጉባኤ ዛሬ ይጀመራል

  በኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማሕበር ( ኢቫሱ)፣ የሚዘጋጀው ዓመታዊው የዩኒቨርሲቲና ኮሌጅ ወንጌላውያን ክርስቲያን ተማሪዎች ሕብረቶች፣ የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ይጀመራል፡፡  ብሔራዊ ጉባኤው፣ ከ አንድ መቶ ሃምሣ ስምንት (158) የመንግስትና…